Batero Belete

ሶስቱ የ ኦሮሙማ Oromummaaa ማዋለጃ እስትራተጂዎች (ከዶክተር አሰፋ ጃለታ የተወሰደ)

ኢትዮጰያዊነትን Ethiopianism በሁሉም መልኩ መዋጋት ማዳከም, ማስወገድ

የኢትዮጰያዊነት ዋና ተሸካሚ ሆና የቆየችውን የኢትዮጰያ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እና የእስልምና ሀይማኖትን ማዳከም (riጀክት ማድረግ ) ፣

የኢትዪጰያን እና ኢትዮጵያዊነትን የሚያሳዩ መልክቶችን፣ አርማዎችን ባንዲራ የታወቁ ሰዎችን ማጥላላት፣ ጎልተው እንዳይታዩ ማድረግ፣ ወዘተ።

ኦሮሙማ የሚያድገውም ሀገር ምስረታውም እውን የሚሆነውም ይህ ሲሆን ብቻ ነው

References:

1) The Selected Works of Asafa Jalata፣ January 2007, Oromummaa

2) Promoting and Developing Oromummaa, by Asafa Jalata, Ph.D. ajalata@utk.edu. The Journal of Pan African Studies, vol.6, no.8, March 2014