ከምዕራብ ወለጋ ዞን ሶስት ወረዳዎች የተፈናቀሉ ዜጎችን ወደቀያቸው ለመመለስ የወደሙ ቤቶችን መልሶ መገንባቱን የዞኑ ቡሳ ጎኖፋ/የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ጽ/ቤት ገልጿል፡፡ ከጊምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ የተፈናቀሉ ዜጎችን በመጀመሪያ ዙር ለመመለስ 60 ያህል የወደሙ ቤቶች መጠገናቸው ተገልጿል።…
ከምዕራብ ወለጋ ዞን ሶስት ወረዳዎች የተፈናቀሉ ዜጎችን ወደቀያቸው ለመመለስ የወደሙ ቤቶችን መልሶ መገንባቱን የዞኑ ቡሳ ጎኖፋ/የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ጽ/ቤት ገልጿል፡፡ ከጊምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ የተፈናቀሉ ዜጎችን በመጀመሪያ ዙር ለመመለስ 60 ያህል የወደሙ ቤቶች መጠገናቸው ተገልጿል።…