ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተባበሩት መንግሥታት የምግብ እና የእርሻ ድርጅት ( FAO ) በምግብ ዋስትና እና በተመጣጠነ የምግብ አቅርቦት ረገድ ላሳዩት አመራር እና በስንዴ ምርት ራስን ለመቻል በጀመሩት ጥረት በሚል ጣልያን ውስጥ ትናንት እሁድ ሽልማት ተበረከተላቸው። በዚህ ላይ የምጣኔ ሐብት ባለሙያዎች ምን ይላሉ?…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተባበሩት መንግሥታት የምግብ እና የእርሻ ድርጅት ( FAO ) በምግብ ዋስትና እና በተመጣጠነ የምግብ አቅርቦት ረገድ ላሳዩት አመራር እና በስንዴ ምርት ራስን ለመቻል በጀመሩት ጥረት በሚል ጣልያን ውስጥ ትናንት እሁድ ሽልማት ተበረከተላቸው። በዚህ ላይ የምጣኔ ሐብት ባለሙያዎች ምን ይላሉ?…