የአማራ ክልል መንግስት በክልሉ ከታጠቁ ኃይሎች ጋር ለድርድርና ለውይይት በሩ ክፍት መሆኑን አስታወቀ። በክልሉ አንፃራዊ ሰላም እየመጣ መሆኑንም አመልክቷል። በአንፃሩ በምስራቅ ጎጃምና በምዕራብ ጎጃም ዞኖች አንዳንድ አካባቢዎች ሰሞኑን ውጊያዎች እንደነበሩ ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡…
የአማራ ክልል መንግስት በክልሉ ከታጠቁ ኃይሎች ጋር ለድርድርና ለውይይት በሩ ክፍት መሆኑን አስታወቀ። በክልሉ አንፃራዊ ሰላም እየመጣ መሆኑንም አመልክቷል። በአንፃሩ በምስራቅ ጎጃምና በምዕራብ ጎጃም ዞኖች አንዳንድ አካባቢዎች ሰሞኑን ውጊያዎች እንደነበሩ ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡…