በቅርቡ የተከሰተው ድርቅ እንዲሁም የሰሜኑ ጦርነት ጥሎት ባለፈው አደጋ ምክንያት 40 በመቶ የክልሉ ሕዝብ አስቸኳይ የምግብና የውኃ አቅርቦት ፈላጊ እንዲሆን ማድረጉ ተገለፀ። የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽ/ቤት እስከ ስድስት መቶ ሺህ ያህሉ የክልሉ ሕዝብ በድርቅ ምክንያት ለችግር መዳረጉን አስታውቋል።…
በቅርቡ የተከሰተው ድርቅ እንዲሁም የሰሜኑ ጦርነት ጥሎት ባለፈው አደጋ ምክንያት 40 በመቶ የክልሉ ሕዝብ አስቸኳይ የምግብና የውኃ አቅርቦት ፈላጊ እንዲሆን ማድረጉ ተገለፀ። የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽ/ቤት እስከ ስድስት መቶ ሺህ ያህሉ የክልሉ ሕዝብ በድርቅ ምክንያት ለችግር መዳረጉን አስታውቋል።…