በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሃድያ ዞን ምሥራቅ ባድዋቾ ወረዳ ለገኖ ቀበሌ ጎጥ 06 የምትባለው መንደር ሳምንቱን የሀዘን ድባብ እንዳጠላባት ነው የሰነበተችው ፡፡ የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚሉት የጎጥ 06 መንደር ባለፉት ሦስት ሳምንታት ብቻ የአምስት ህጻናትን ሞት አስተናግዳለች ፡፡…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሃድያ ዞን ምሥራቅ ባድዋቾ ወረዳ ለገኖ ቀበሌ ጎጥ 06 የምትባለው መንደር ሳምንቱን የሀዘን ድባብ እንዳጠላባት ነው የሰነበተችው ፡፡ የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚሉት የጎጥ 06 መንደር ባለፉት ሦስት ሳምንታት ብቻ የአምስት ህጻናትን ሞት አስተናግዳለች ፡፡…