February 14, 2024 – DW Amharic 

በጎንደር ከተማ አስተዳደር የተፈናቃዮች አስተባባሪ አቶ መላኩ ገብሬ ተጠይቀው የተጠቀሱት ተፈናቃዮች ወደ አካባቢያቸው እስካልተመለሱ ድረስ እርዳታ እንዳይሰጣቸው ደብዳቤ ደርሶኛል የሚል ምላሽ ሰጥተዋል፣ የትራንስፖርት ሁኔታዎች ለምን አልተመቻቹም ይህ ባለበለበት ሁኔታ እርዳታ ለምን ተቋረጠ? ስንል ጠይቀናቸው ነበር “የባጀት ችግር” አለብን ብለዋል፡፡…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ