በውሳኔ ዐሳቡ ሰነድ ላይ እንደተመለከተው፣ ሴቶች ህጻናትና አዛንቶችን ጨምሮ በርካታ ቁጥር ያላቸው የዐማራ ንጹሃን ዜጎች፣ በመንግስት ኃይሎች በድሮንና ሌሎች ከባድ መሳሪያዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል።የመንግስት የፀጥታ ኃይሎችና ሌሎች ታጣቂዎች፣ በሴቶችና ልጃገረዶች ላይ ጾታዊና ጾታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶችን መፈጸማቸውንም ገልጿል።…
በውሳኔ ዐሳቡ ሰነድ ላይ እንደተመለከተው፣ ሴቶች ህጻናትና አዛንቶችን ጨምሮ በርካታ ቁጥር ያላቸው የዐማራ ንጹሃን ዜጎች፣ በመንግስት ኃይሎች በድሮንና ሌሎች ከባድ መሳሪያዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል።የመንግስት የፀጥታ ኃይሎችና ሌሎች ታጣቂዎች፣ በሴቶችና ልጃገረዶች ላይ ጾታዊና ጾታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶችን መፈጸማቸውንም ገልጿል።…