ወታደራዊ ሰልፈኞች

2 መጋቢት 2024

ታሪካዊው የዓድዋ ድል በዓል የአገሪቱ ከፍተኛ ባለሥልጣናት እና ዲፕሎማቶች በተገኙበት በቅርቡ ተጠናቆ በተመረቀው የዓድዋ ድል የመታሰቢያ ሙዚየም ውስጥ ተከበረ።

128ኛው የዓድዋ ድል በዓል ለመጀመሪያ ጊዜ መሃል ፒያሳ ከአጼ ሚኒሊክ ሐውልት ፊት ለፊት ባለው ስፍራ ላይ በተገነባው ግዙፉ ሙዚየም ውስጥ ነው የተከበረው።

በሥነ ሥርዓቱ ላይ ባለሥልጣናት፣ ዲፕሎማቶች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የተገኙ ሲሆን የወታደራዊ ሰልፍ ትርኢትም ቀርቧል።

በተመሳሳይ በዓሉ በታሪካዊዋ የዓድዋ ከተማ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና የክልሉ ባለሥልጣናት በተገኙበት መከበሩ ተዘግቧል።

በአዲስ አበባ የተካሄደውን የበዓሉን ሥነ ሥርዓት የሚያሳዩ ከአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ ላይ ካገኘናቸው ፎቶግራፎች የተወሰኑትን እነሆ፦

አርበኞችን የሚያሳይ ፎቶ
ፈረሰኞች
የበዓሉ ተሳታፊዎች
ባለሥልጣናት
ሄሊኮፕተር
ሰልፈኞች
የበዓሉ ተሳታፊ
የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የአበባ ጉንጉን ሲያኖሩ
የምስሉ መግለጫ,የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የአበባ ጉንጉን ሲያኖሩ
ወታደራዊ ሰልፍ
ወታደራዊ ሰልፍ
ታዳሚዎች
ወታደራዊ ስልፈኞች
ወታዳረዊ ስልፈኞች
ወታደራዊ ሰልፈኞች
ወታደራዊ ሰልፈኞች
ታዳሚዎች
የበዓሉ ታዳሚዎች