· Mesganaw Andualem ከምስጋናው አንዷአለ ፌስ ቡክ የተወሰደ
· የአማራ ፋኖ በጎንደር፤ብዙ የተደከመበት ሂደት በመጨረሻ ለፍሬ በቅቷል፡፡
2. ም/ሰብሳቢና ወታደራዊ አዛዥ ——— አርበኛ ውባንተ አባተ
2.1 ም/ወታደራዊ አዛዥ ——— አርበኛ ሳሙኤል ባለእድል
2.2 የዘመቻ መምሪያ አዛዥ ——— አርበኛ ከፍያለው ደሴ
2.3 ም/ዘመቻ መምሪያ አዛዥ ——— አርበኛ ግዛቸው አሌ
2.4 የሥልጠና መምሪያ አዛዥ ——— አርበኛ አምሳሉ ማዘንጊያ
2.5 ም/ሥልጠና መምሪያ አዛዥ ——— አርበኛ ገ/ሕይወት ማሞ እና አርበኛ ማንዴላ እያዩ
2.6 የሎጀስቲክስ መምሪያ አዛዥ ——— አርበኛ ነጻነት ይበልጣል
2.7 ም/ሎጀስቲክስ መምሪያ አዛዥ ——— አርበኛ አንተነህ ብርሃኔ
2.8 ወታደራዊ አስተዳደር መምሪያ አዛዥ———አርበኛ ሰሎሞን አጠና
2.9 ም/ወታደራዊ አስተዳደር መምሪያ አዛዥ— አርበኛ ጸዳሉ ደሴ እና ሃ/አለቃ ክፍለ ጊዮርጊስ እሸቴ
3. ም/ሰብሳቢና ፖለቲካዊ ዘርፍ ኃላፊ ——— አርበኛ አራጋው እንዳለ
3.1 ም/ፖለቲካዊ ዘርፍ ኃላፊ ——— አርበኛ አበበ ብርሐኑ
4. የውጭ ግንኙነትና ዲፕሎማሲ ዘርፍ ኃላፊ – አርበኛ ኢንጅነር በዬነ አለማው
4.1 ም/የውጭ ግንኙነትና ዲፕሎማሲ ዘርፍ ኃላፊ- አርበኛ ዶ/ር ገደፋው አስታጥቄ
5. የቀጠናዊ ትስስር ዘርፍ ኃላፊ ———- አርበኛ አማረ አሸንፍ
5.1 ም/ቀጠናዊ ትስስር ዘርፍ ኃላፊ ———- አርበኛ ባበይ ጌታሁን እና አርበኛ ብዟየሁ አታላይ
6. የሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ———– አርበኛ አሸናፊ የወንድወሰን
6.1 ም/ሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ———- አርበኛ ኢያሱ አባተ
7. ወታደራዊ እቅድና እስትራቴጂክ ጉዳዮች ዘርፍ ኃላፊ —- ኮሎኔል ታደሰ እሸቴ
7.1 ም/ወታደራዊ እቅድና እስትራቴጂክ ጉዳዮች ዘርፍ ኃላፊ–ኮሎኔል አሸናፊ ይሁኔ
8. የሂሳብና ንብረት አሥተዳደር ዘርፍ ኃላፊ ———- አርበኛ ታምራት ምስጋናው
8.1 ም/የሂሳብና ንብረት አሥተዳደር ዘርፍ ኃላፊ ——— አርበኛ ጋሻው ሲሳይ እና አርበኛ ጌትነት አለባቸው
9. የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ———– አርበኛ ቴወድሮስ አባይ
9.1 ም/የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ———– አርበኛ ደመላሽ ካሳ
10. የመረጃና ደህንነት ዘርፍ ኃላፊ አርበኛ*******
10.1 ም/የመረጃና ደህንነት ዘርፍ ኃላፊ አርበኛ*****
11. የጽ/ቤት ኃላፊ ———– አርበኛ ረ/ፕ ተስፋሁን አትንኩት