የቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት መጋቢት 05 ቀን 2016 ዓ.ም. የተፈቱበትን ውሳኔ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) አጣጥሎ ነቀፈ። ኦነግ በመግለጫው በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎችን በግፍ አፈናቅለዋል ያላቸው የቀድሞ ክልላዊ ፕሬዝዳንቱ ሲለቀቁ ክስ እንኳ ያልተመሰረተባቸው አመራሮቼ በእስር ላይ ይገኛሉም ሲል ውሳኔውን ተቃውሞታል፡፡…
የቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት መጋቢት 05 ቀን 2016 ዓ.ም. የተፈቱበትን ውሳኔ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) አጣጥሎ ነቀፈ። ኦነግ በመግለጫው በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎችን በግፍ አፈናቅለዋል ያላቸው የቀድሞ ክልላዊ ፕሬዝዳንቱ ሲለቀቁ ክስ እንኳ ያልተመሰረተባቸው አመራሮቼ በእስር ላይ ይገኛሉም ሲል ውሳኔውን ተቃውሞታል፡፡…