በሩሲያ በተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በመጀመሪያ ደረጃ ውጤት መሠረት ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ወደ ሩብ ክፍለ ዘመን የሚጠጋውን የስልጣን ዘመናቸውን ለተጨማሪ ስድስት ዓመታት ሊያራዝሙ ነው። እንደ ማዕከላዊ ምርጫ ኮሚሽን ከሆነ፣ ፑቲን 87 በመቶ የሚሆነውን ድምፅ አሸንፈዋል ።ለመሆኑ ፑቲን ከምርጫ በኋላ በሩሲያን ለውጦች ያደርጉ ይሆን?…
በሩሲያ በተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በመጀመሪያ ደረጃ ውጤት መሠረት ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ወደ ሩብ ክፍለ ዘመን የሚጠጋውን የስልጣን ዘመናቸውን ለተጨማሪ ስድስት ዓመታት ሊያራዝሙ ነው። እንደ ማዕከላዊ ምርጫ ኮሚሽን ከሆነ፣ ፑቲን 87 በመቶ የሚሆነውን ድምፅ አሸንፈዋል ።ለመሆኑ ፑቲን ከምርጫ በኋላ በሩሲያን ለውጦች ያደርጉ ይሆን?…