የአውሮፓ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ብራስልስ ለሁለት ቀናት ተካሂዶ ልዩ ልዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቋል፡፤ ጉባኤው በተለይ የዩክሬንንና መካከለኛው ምስራቅ ሁኔታ እጅግ በጣም አሳሳቢ ደረጃ በደረሰበትና በመጭው ስኔ ወር ከሚካሄደው የአውሮጳ ፓርላማ ምርጫ በፊትም የተካሄደ የመጨረሻ ጉባኤ በመሆኑ ልዩ ትኩረት የተስጠው ነው ተብሏል ።…
የአውሮፓ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ብራስልስ ለሁለት ቀናት ተካሂዶ ልዩ ልዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቋል፡፤ ጉባኤው በተለይ የዩክሬንንና መካከለኛው ምስራቅ ሁኔታ እጅግ በጣም አሳሳቢ ደረጃ በደረሰበትና በመጭው ስኔ ወር ከሚካሄደው የአውሮጳ ፓርላማ ምርጫ በፊትም የተካሄደ የመጨረሻ ጉባኤ በመሆኑ ልዩ ትኩረት የተስጠው ነው ተብሏል ።…