የቤኒሻንጉል ሕዝብ ነጻነት ንቅናቄ አምስት የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት አዲስ ሊቀ-መንበር ለመምረጥ በእስር ላይ የሚገኙ የቤሕነን አባላት እንዲፈቱ ጠየቁ። ሥራ አስፈፃሚዎቹ “የፓርቲውን ገንዘብ መዝብረዋል” በሚል የወነጀሏቸው ሊቀ-መንበር እንዲታገዱ ይፈልጋሉ። ከክልሉ መንግሥት ሥምምነት የተፈራረሙት ሊቀ-መንበሩ የቀረበባቸውን ውንጀላ አይቀበሉም።…
የቤኒሻንጉል ሕዝብ ነጻነት ንቅናቄ አምስት የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት አዲስ ሊቀ-መንበር ለመምረጥ በእስር ላይ የሚገኙ የቤሕነን አባላት እንዲፈቱ ጠየቁ። ሥራ አስፈፃሚዎቹ “የፓርቲውን ገንዘብ መዝብረዋል” በሚል የወነጀሏቸው ሊቀ-መንበር እንዲታገዱ ይፈልጋሉ። ከክልሉ መንግሥት ሥምምነት የተፈራረሙት ሊቀ-መንበሩ የቀረበባቸውን ውንጀላ አይቀበሉም።…