March 29, 2024 – DW Amharic 

ከተማ እያደገ፣ እየተዋበ፣ የላቀ እየዘመነ፣ የፍሳሽና እና ቆሻሻ አወጋገድ ሥርዓቱ እየተሳለጠ፣ መንገዶች እየሰፉ መሄዱ የማይቀር ነው። ሰሞነኛው ለልማት በሚል ፒያሳን የማፍረሱ የመንግሥት ርምጃ ብዙ ድንጋጤ፣ ከተለያየ አቅጣጫ አግራሞት፣ ቁጭት፣ ብስጭት፣ ሐዘን እና ለምን የሚሉ ጥያቄዎችንም ከብዙዎች አስነስቷል።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ