March 29, 2024 – DW Amharic 

ከጋምቤላ ከተማ ወደ ኑዌር ዞን ይንቀሳቀስ ነበር በተባለው ተሽከርካሪ ላይ በደረሰው ጥቃት የአምስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የአካባቢው ነዋሪዎች ለዶይቼቨለ ተናግረዋል። ጥቃቱ የደረሰው ትናንት ረቡዕ መጋቢት 18 ቀን 2016 ዓ.ም ኢታንግ ልዩ ወረዳ አካባቢ ነው። ጥቃቱን ያደረሱ ሐይሎች ግን አለመያዛቸውን ነው ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች የገለጹት።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ