March 29, 2024 – DW Amharic 

በትግራይ ክልል በጦርነቱ የወደሙ የጤና ተቋማትን መልሶ ወደ ሥራ ለማስገባት እና አዳዲስ የጤና ፕሮጀክቶች ለመጀመር እየሠራ መሆኑ ጤና ሚኒስቴር ገልጿል። ይህ በእንዲህ እንዳለ በክልሉ በተለይም በከተሞች ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች፣ በወጣቶች ደግሞ ሱስ አሳሳቢ እንደሆነ የትግራይ ጤና ቢሮ ይገልፃል።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ