March 29, 2024 – DW Amharic

25 ሀገር በቀል የሲቪል ማህበራት የተበበሩት መንግሥታት በየ አራት ዓመት ተኩል የሁሉንም አባል ሀገራት የሰብዓዊ መብት ሁኔታ ለመከታተል በሚያዘጋጀው ሁለንተናዊ ወቅታዊ ግምገማ መንግሥት ከሚያቀርበው ግምገማ በተጓዳኝ በ12 የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የራሳቸውን ትይዩ ዘገባ በጋራ አዘጋጅተው ዛሬ ውይይት አድርገውበታል…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ