በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ እና በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞኖች በየወቅቱ የሚነሱ ግጭቶች ከአስተዳደር ቁርጠኝነት ማነስና ከአመራር ክፍተቶች የሚፈጠሩ እንደሆኑ የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታውቋል። ሰሞኑን በአካባቢው የተፈጠረውን የፀጥታ ችግር ለመፍታት በግጭቶቹ መንስኤዎች ላይ ከሁለቱም ዞኖች ጋር ውይይቶ እየተካሄዱ ነው ተብሏል።…
በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ እና በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞኖች በየወቅቱ የሚነሱ ግጭቶች ከአስተዳደር ቁርጠኝነት ማነስና ከአመራር ክፍተቶች የሚፈጠሩ እንደሆኑ የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታውቋል። ሰሞኑን በአካባቢው የተፈጠረውን የፀጥታ ችግር ለመፍታት በግጭቶቹ መንስኤዎች ላይ ከሁለቱም ዞኖች ጋር ውይይቶ እየተካሄዱ ነው ተብሏል።…