የፕሮጀክት ጽህፈት ቤቱን መረጃ መሰረት በማድረግ ምክትል ዋና ዳይሬክተሯ እንደገለፁት ለግድቡ ግንባታ እስካሁን 193 ቢሊዮን ብር ወጪ ሆኗል፣ የግድቡ አፈፃፀም 95.8 ከመቶ መድረሱን የተናገሩት ወ/ሮ ፍቅርተ አንዳንድ ሚዲያዎች የግድቡ አጠቃላይ ግንባታ 99.8 ከመቶ ደርሷል ብለው የሚዘግቡት ስህተት ነው ብለዋል፡፡…
የፕሮጀክት ጽህፈት ቤቱን መረጃ መሰረት በማድረግ ምክትል ዋና ዳይሬክተሯ እንደገለፁት ለግድቡ ግንባታ እስካሁን 193 ቢሊዮን ብር ወጪ ሆኗል፣ የግድቡ አፈፃፀም 95.8 ከመቶ መድረሱን የተናገሩት ወ/ሮ ፍቅርተ አንዳንድ ሚዲያዎች የግድቡ አጠቃላይ ግንባታ 99.8 ከመቶ ደርሷል ብለው የሚዘግቡት ስህተት ነው ብለዋል፡፡…