ተከሳሾቹ ከሳምንት በፊት እሥር ቤት ውስጥ ሆነው በፃፉት ደብዳቤ “ማንነትን መሠረት ያደረገ ስድብ፣ ዘለፋ ፣ ማስፈራራት፣ ዛቻ ፣ ድብደባ እና ዝርፊያ” እንደተፈፀመባቸው ገልፀው ነበር። በዛሬው ችሎት ላይም አቶ ክርስትያን ታደለ ደረሰብኝ ያሉትን የመብት ጥሰት ለፍርድ ቤቱ መግለጻቸውን ጠበቃ ሰለሞን ገዛኸኝ በስልክ ነግረውናል።…
ተከሳሾቹ ከሳምንት በፊት እሥር ቤት ውስጥ ሆነው በፃፉት ደብዳቤ “ማንነትን መሠረት ያደረገ ስድብ፣ ዘለፋ ፣ ማስፈራራት፣ ዛቻ ፣ ድብደባ እና ዝርፊያ” እንደተፈፀመባቸው ገልፀው ነበር። በዛሬው ችሎት ላይም አቶ ክርስትያን ታደለ ደረሰብኝ ያሉትን የመብት ጥሰት ለፍርድ ቤቱ መግለጻቸውን ጠበቃ ሰለሞን ገዛኸኝ በስልክ ነግረውናል።…