በደለል እና በፕላስቲክ ቆሻሻ ብክለት ሥጋት ላይ የወደቀውን የሀዋሳ ሀይቅ ለመታደግ ማህበረሰብ አቀፍ ዘመቻ እያካሄደ እንደሚገኝ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር የአካባቢ ጥበቃ መምሪያ አስታወቀ። በሀይቁ ዙሪያ የሚገኙ የጎርፍ መግቢያዎች ልኬት መካሄዱን የጠቀሱት የመምሪያው ባለሙያ ውጤቱ ህልውናውን ለመጠበቅ አንቂ ሆኖ እንዳገኙት ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል።…
በደለል እና በፕላስቲክ ቆሻሻ ብክለት ሥጋት ላይ የወደቀውን የሀዋሳ ሀይቅ ለመታደግ ማህበረሰብ አቀፍ ዘመቻ እያካሄደ እንደሚገኝ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር የአካባቢ ጥበቃ መምሪያ አስታወቀ። በሀይቁ ዙሪያ የሚገኙ የጎርፍ መግቢያዎች ልኬት መካሄዱን የጠቀሱት የመምሪያው ባለሙያ ውጤቱ ህልውናውን ለመጠበቅ አንቂ ሆኖ እንዳገኙት ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል።…