ከዓለም ሕዝብ ቁጥር ከግማሽ በላይ የሚሆነው መሠረታዊ የጤና አገልግሎት ማግኘት አለመቻሉን የዓለም የጤና ድርጅት ይፋ አድርጓል። ባሳለፍነው ሳምንት እሑድ በመላው ዓለም የታሰበውን የዓለም የጤና ቀን መነሻ በማድረግ በአካባቢያችሁ አገልግሎቱ እንዴት ነው? ያልናቸው ወገኖች የመድኃኒት አቅርቦት ዋነኛው ችግር መሆኑን ይገልጻሉ።…
ከዓለም ሕዝብ ቁጥር ከግማሽ በላይ የሚሆነው መሠረታዊ የጤና አገልግሎት ማግኘት አለመቻሉን የዓለም የጤና ድርጅት ይፋ አድርጓል። ባሳለፍነው ሳምንት እሑድ በመላው ዓለም የታሰበውን የዓለም የጤና ቀን መነሻ በማድረግ በአካባቢያችሁ አገልግሎቱ እንዴት ነው? ያልናቸው ወገኖች የመድኃኒት አቅርቦት ዋነኛው ችግር መሆኑን ይገልጻሉ።…