April 12, 2024 – DW Amharic

የአውሮፓ ፓርላማ የህብረቱን የስደተኞች እና የጥገኝነት ደንቦችን የሚያጠናክር ማሻሻያ ትናንት አፅድቋል።አዲሱ ሕግ የጥገኝነት ሂደትን ለማፋጠን እና መደበኛ ያልሆኑ ስደተኞች ደግሞ ወደ አገራቸው የሚመለሱበትን ሁኔታ ለማፋጠን ያለመ ሲሆን፤በጎርጎሪያኑ 2026 ተፈጻሚ ይሆናል። አዲሱ ህግ ምን አካቷል?የአውሮፓ መሪዎችስ ምን ምላሽ እየሰጡ ነው?…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ