April 14, 2024 – DW Amharic 

የሕይወት እና የአካል ደህንነት መብቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥሰቶች በአስቸኳይ እንዲቆሙ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ( ኢሰመጉ ) ጠየቀ። የመብት ድርጅቱ “የፌደራል መንግሥት በተለያዩ ቦታዎች ላይ በመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች እና በታጠቁ ኃይሎች እየተፈፀሙ ያሉ ግድያዎችን፣ ከሕግ ውጭ እሥር እና ድብደባዎችን እንዲያስቆም” ጠይቋል።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ