እስራኤል ከኢራን ለደረሰባት መጠነ ሰፊ የአየር ጥቃት ምን አይነት የአጸፋ ርምጃ እንደምትወስድ ለጊዜው የታወቀ ነገር የለም። «በእሳት መካከል ነው ያለነው» ሲል እየሩሳሌም የሚገኘው የመካከላኛው ምስራቅ የ DW ዘጋቢ ዜናነህ መኮንን ያለፉትን ሁለት ቀናት ይገልፃል።…
እስራኤል ከኢራን ለደረሰባት መጠነ ሰፊ የአየር ጥቃት ምን አይነት የአጸፋ ርምጃ እንደምትወስድ ለጊዜው የታወቀ ነገር የለም። «በእሳት መካከል ነው ያለነው» ሲል እየሩሳሌም የሚገኘው የመካከላኛው ምስራቅ የ DW ዘጋቢ ዜናነህ መኮንን ያለፉትን ሁለት ቀናት ይገልፃል።…