ሚያዝያ 23 ቀን የሚከበረው ዓለም አቀፍ የሰራተኞች ቀን ከአደባባይ ይልቅ አዳራሽ ውስጥ በሚደረግ ውይይት ተከብሮ እንዲውል መወሰኑን ኢሰማኮ አስታወቀ። ሠራተኞች የሕይወት፣ የአካል፣ የኢኮኖሚ እና ማኅበራዊ ጉዳቶች ሰለባነታቸው በፊት በትግራይ ክልል ውስጥ ተቀስቅሶ በሰፋው ጦርነት ፣ አሁን በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች ጎልቶ መታየቱን ተናግረዋል።…
ሚያዝያ 23 ቀን የሚከበረው ዓለም አቀፍ የሰራተኞች ቀን ከአደባባይ ይልቅ አዳራሽ ውስጥ በሚደረግ ውይይት ተከብሮ እንዲውል መወሰኑን ኢሰማኮ አስታወቀ። ሠራተኞች የሕይወት፣ የአካል፣ የኢኮኖሚ እና ማኅበራዊ ጉዳቶች ሰለባነታቸው በፊት በትግራይ ክልል ውስጥ ተቀስቅሶ በሰፋው ጦርነት ፣ አሁን በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች ጎልቶ መታየቱን ተናግረዋል።…