ጽንስ ስድስት ሳምንት ከሆነው በኋላ ውርጃ እንዳይፈጸም የፍሎሪዳ ግዛት አዲስ ሕግ ደንግጓል። እየተካሄደ ባለው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ዘመቻ፣ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የሥነ ተዋልዶን መብት በተመለከተ ግዛቶች የየራሳቸውን ውሳኔ እንዲሰጡ በመደገፍ ላይ ናቸው።…
ጽንስ ስድስት ሳምንት ከሆነው በኋላ ውርጃ እንዳይፈጸም የፍሎሪዳ ግዛት አዲስ ሕግ ደንግጓል። እየተካሄደ ባለው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ዘመቻ፣ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የሥነ ተዋልዶን መብት በተመለከተ ግዛቶች የየራሳቸውን ውሳኔ እንዲሰጡ በመደገፍ ላይ ናቸው።…