May 24, 2024 – DW Amharic

በአገር አቀፍ ደረጃ በፊስቱላ የተጎዱ ሰዎች ቁጥር ወደ 140 ሺህ ያደገ ሲሆን በአማራ ክልል ደግሞ እስከ 39 ሺህ ይደርሳል። 8ኛ ልጃቸውን ሲወልዱ በፊስቱላ የተጠቁ እናት በእውቀት እጥረትና የጤና ተቋማት ሩቅ በመሆናቸው በጤና ጣቢያ መውለድ እንዳልቻሉ ተናግረዋል። በህክምና ክትትል ከፊስቱላ ሊድኑ መቻላቸውን ለዶይቼ ቬሌ ገልጸዋል።፡፡…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ