ዛሬ ግንቦት 20 ሲታወስ በተለይም በመዲናዋ አዲስ አበባ ከጠዋት ጀምሮ እንደ ወትሮው የስራ ቀናት መንገዶች በተሸከርካሪዎች አልተጨናነቁም፡፡ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ስላልሄዱ፣ ሰራተኞችም ወደ መስሪያ ቤታቸው የመሄድ ግዴታ ስላልነበረባቸው በከፊል የበዓል ድባብ ተስተውሏል፡፡…
ዛሬ ግንቦት 20 ሲታወስ በተለይም በመዲናዋ አዲስ አበባ ከጠዋት ጀምሮ እንደ ወትሮው የስራ ቀናት መንገዶች በተሸከርካሪዎች አልተጨናነቁም፡፡ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ስላልሄዱ፣ ሰራተኞችም ወደ መስሪያ ቤታቸው የመሄድ ግዴታ ስላልነበረባቸው በከፊል የበዓል ድባብ ተስተውሏል፡፡…