May 30, 2024 – DW Amharic 

የትግራይ ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮምሽን እንደሚለው ጦርነቱ ያስከተለው ውድመት፣ ከጦርነቱ በኃላ ደግሞ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴው በሚፈለገው ሁኔታ አለመለመመስ፣ በሚልዮኖች የሚቆጠሩ ተፈናቃዮች አሁንም በመጠልያዎች መኖራቸው እንዲሁም ሌሎች ምክንያቶች የእርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር ከፍተኛ አድርጎታል…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ