በፕሬዝዳንት ሲረል ራማፎሳ የሚመራው የደቡብ አፍሪቃ ገዥ ANC ፓርቲ አብላጫ ድምፅ ሳያጣ አይቀርም፤ ጥምር መንግሥት መመስረት ይኖርበታል፤ የሚል የሕዝብ አስተያየቶች የተሰሙበት ምርጫ፤ የድምፅ ቆጠራዉ እየተካሄደ ነዉ። ባለስልጣናት ከፍተኛ መራጮች የታዩበት ምርጫ ሲሉ አስተያየታቸዉን ሰጥተዋል።…
በፕሬዝዳንት ሲረል ራማፎሳ የሚመራው የደቡብ አፍሪቃ ገዥ ANC ፓርቲ አብላጫ ድምፅ ሳያጣ አይቀርም፤ ጥምር መንግሥት መመስረት ይኖርበታል፤ የሚል የሕዝብ አስተያየቶች የተሰሙበት ምርጫ፤ የድምፅ ቆጠራዉ እየተካሄደ ነዉ። ባለስልጣናት ከፍተኛ መራጮች የታዩበት ምርጫ ሲሉ አስተያየታቸዉን ሰጥተዋል።…