በኦሮሚያ ክልል ሆሮጉዱሩ ወለጋ ዞን አቤ ዶንጎሮ እና ጃርደጋ ጃርቴ ወረዳዎች ካለፈው ሳምንት ሀሙስ ጀምሮ እንደ አዲስ ተቀሰቀሰ በተባለው ግጭት ሰላማዊ ዜጎች ጭምር የግጭቱ ሰለባ እየሆኑ ነው ተባለ፡፡ በተለይም በአቤዶንጎሮ ወረዳ ጎልቶ ተስተውሏል በተባለው በዚሁ አዲስ ግጭት የሰዎች ህይወት ስለማለፉና ነዋሪዎችም መፈናቀላቸው ተገልጿል፡፡…
በኦሮሚያ ክልል ሆሮጉዱሩ ወለጋ ዞን አቤ ዶንጎሮ እና ጃርደጋ ጃርቴ ወረዳዎች ካለፈው ሳምንት ሀሙስ ጀምሮ እንደ አዲስ ተቀሰቀሰ በተባለው ግጭት ሰላማዊ ዜጎች ጭምር የግጭቱ ሰለባ እየሆኑ ነው ተባለ፡፡ በተለይም በአቤዶንጎሮ ወረዳ ጎልቶ ተስተውሏል በተባለው በዚሁ አዲስ ግጭት የሰዎች ህይወት ስለማለፉና ነዋሪዎችም መፈናቀላቸው ተገልጿል፡፡…