በአሙሩ ወረዳ ኦቦራ ከተማ ለ3 ዓመታት መኖራቸውን የነገሩን አንድ ነዋሪ ምግርና ጆጅ ከተባሉ አካባቢዎች የተፈናቀሉ ሰዎች ወደ ቤታቸው መመለሳቸውንገልጸዋል፡፡በዚህ አካባቢ የተመለሱ ሰዎች ወደ ግብርና ስራመግባታቸውን ተናግረዋል፡፡ የጸጥታ ስጋት የሚስተዋልባቸው አካባቢዎችና ቤታቸው የወደመባቸው ሰዎች ደግሞ በከተማው ውስጥ እንደሚገኙ ጠቁመዋል፡፡…
በአሙሩ ወረዳ ኦቦራ ከተማ ለ3 ዓመታት መኖራቸውን የነገሩን አንድ ነዋሪ ምግርና ጆጅ ከተባሉ አካባቢዎች የተፈናቀሉ ሰዎች ወደ ቤታቸው መመለሳቸውንገልጸዋል፡፡በዚህ አካባቢ የተመለሱ ሰዎች ወደ ግብርና ስራመግባታቸውን ተናግረዋል፡፡ የጸጥታ ስጋት የሚስተዋልባቸው አካባቢዎችና ቤታቸው የወደመባቸው ሰዎች ደግሞ በከተማው ውስጥ እንደሚገኙ ጠቁመዋል፡፡…