በአማራ ክልል የተከሰተውን ቀውስ ተከትሎ ነሀሴ 2015 ዓ .ም ጀምሮ ከተደነገገው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጋር በተያያዘ ታሥረውው የቆዩ ከ 80 በላይ ሰዎች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ።
የሽብር ክስ የተመሰረተባቸው እነዚህ ሰዎች ዛሬ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ልደታ ምድብ ችሎት የቀረቡ ሲሆን በአዲስ አበባ እና በአዋሽ አርባ ታስረው የቆዩ ናቸው።…
በአማራ ክልል የተከሰተውን ቀውስ ተከትሎ ነሀሴ 2015 ዓ .ም ጀምሮ ከተደነገገው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጋር በተያያዘ ታሥረውው የቆዩ ከ 80 በላይ ሰዎች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ።
የሽብር ክስ የተመሰረተባቸው እነዚህ ሰዎች ዛሬ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ልደታ ምድብ ችሎት የቀረቡ ሲሆን በአዲስ አበባ እና በአዋሽ አርባ ታስረው የቆዩ ናቸው።…