የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሶስተኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ቀሲስ በላይ መኮንን እና ሌሎች አራት ተከሳሾች በተጠረጠሩበት «ከባድ የአታላይነት የሙስና ወንጀል እና ሰነዶችን አስመስሎ የማዘጋጀት» የክስ ሂደት ላይ በሰጠው ብይን ተከሳሾች ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ አዟል፡፡…
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሶስተኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ቀሲስ በላይ መኮንን እና ሌሎች አራት ተከሳሾች በተጠረጠሩበት «ከባድ የአታላይነት የሙስና ወንጀል እና ሰነዶችን አስመስሎ የማዘጋጀት» የክስ ሂደት ላይ በሰጠው ብይን ተከሳሾች ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ አዟል፡፡…