June 7, 2024 – DW Amharic 

በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር የቻግኒ ከተማ አስተዳደር የሰላምና ፀጥታ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ በቀለ መኩሪያ የተፈጠረው ሁኔታ ከብሔርም ሆነ ከሐይማኖት አይገናኝም ብለዋል፡፡ በአካባቢው በዘረፋ ተሰማርተው የነበሩ አካላት በመንግስት የፀጥታ አካላት ላይ ተኩስ በመክፈታቸው እርምጃ መወሰዱን ጠቅሰው በተኩስ ልውውጡ፣ ከመንግስት የፀጥታ አካላት—…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ