የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ ማይክ ሃመርን ጨምሮ ዲፕሎማቶችና በአዉሮጳ የሚገኙ የፈንድቃ አፍቃሪዎች ለሎሬት መላኩ በላይ በግሉ የእንኳን ደስ ያለህ መልክት ልከዉለታል። የፈንድቃ መስራች ሎሬት መላኩ በበኩሉ ኪነ-ጥበብን እንጠብቅ የመግባቢያ ቋንቋችን ናትና ሲል ይናገራል። የአዉሮጳ የልዑካን ቡድን ለሰብዓዊ መብቶች መከበር የቆመ ሲል አወድሶታል።…
የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ ማይክ ሃመርን ጨምሮ ዲፕሎማቶችና በአዉሮጳ የሚገኙ የፈንድቃ አፍቃሪዎች ለሎሬት መላኩ በላይ በግሉ የእንኳን ደስ ያለህ መልክት ልከዉለታል። የፈንድቃ መስራች ሎሬት መላኩ በበኩሉ ኪነ-ጥበብን እንጠብቅ የመግባቢያ ቋንቋችን ናትና ሲል ይናገራል። የአዉሮጳ የልዑካን ቡድን ለሰብዓዊ መብቶች መከበር የቆመ ሲል አወድሶታል።…