በድሬደዋ የሚስተዋለው የሙቀት መጨመር ነዋሪውን እንደ ደም ግፊት ባሉ በሽታዎች ለሚታመሙ ሰዎች ስጋት መፍጠሩን ነዋሪዎች ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል። በቁጥር ደረጃ ጉልህ ባይባል እንኳ በአየር ሁኔታው ላይ ለውጥ መኖሩን የሚቲዎሮሎጂ ተቋም አስታውቋል። በዚህም በአስተዳደሩ የመንግስት ሰራተኞ የስራ ሰዓት መግቢያ እና መውጫ ላይ ማሻሻያ ተደርጓል።…
በድሬደዋ የሚስተዋለው የሙቀት መጨመር ነዋሪውን እንደ ደም ግፊት ባሉ በሽታዎች ለሚታመሙ ሰዎች ስጋት መፍጠሩን ነዋሪዎች ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል። በቁጥር ደረጃ ጉልህ ባይባል እንኳ በአየር ሁኔታው ላይ ለውጥ መኖሩን የሚቲዎሮሎጂ ተቋም አስታውቋል። በዚህም በአስተዳደሩ የመንግስት ሰራተኞ የስራ ሰዓት መግቢያ እና መውጫ ላይ ማሻሻያ ተደርጓል።…