June 8, 2024 – DW Amharic 

በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ከተሞች እና በየመንገዱ በሚጠየቀው “የኮቴ” በተባለው “የተጋነነ ክፍያ” መማረራቸውን አሽከርካሪዎች እና የአሽከርካሪ ባለንብረቶች አስታወቁ፡፡
የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች እና ባለንብረቶቻቸው በጉዳዩ ላይ አቤት ብንልም እስካሁን አጥጋቢ ምላሽ አላገኘንበትም ብለዋልም፡፡…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ