June 8, 2024 – DW Amharic 

በኢትዮጵያ በተጀመረው ሀገራዊ የምክክር ሂደት ላይ ስጋት እንዳላቸው በጀርመን የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ተናገሩ፡፡ ኢትዮጵያውያኑ ለተሳካ የምክክር ሂደት እና ውጤት መንግስት ከታጠቁ ኃይሎች ጋር በገለልተኛ ሀገራት መነጋገርን ጨምሮ መፍትሄ ያሏቸውንም ሃሳቦች ጠቁመዋል፡፡…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ