June 8, 2024 – DW Amharic

የአውሮጳ ህብረት 27 አባል አገሮች ከትናንት ሐሙስ ጀምሮ የፓርላማ ወኪሎቻቸውን እየመረጡ ነው። አራት ቀናት እንደሚወስድ በሚጠበቀው ምርጫው ከ370 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ለመምረጥ ተመዝግቧል። 720 የፓርላማ አባላት በሚመረጡበት ምርጫው ህብረቱ ከሩስያ ዩክሬን ጦርነት እና የስደተኞች ጉዳይ በምርጫው ላይ ተጽዖኖ ሳያሳድር አይቀርም ተብሏል።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ