June 9, 2024 – DW Amharic 

በኤሌክትሮኒክ የሚፈፀም ግብይት በአፍሪቃ እስከ ጎርጎረሳዉያኑ 2025ዓ.ም ድረስ እስከ 75 ቢሊዮን ዶላርዕድገት ያስገኛል ተብሎ ተገምቷል። በአፍሪቃ በኤሌክትሮኒክ ገበያ ላይ፤ እንደ አማዞን ያሉ ግዙፍ ኩባንያዎች ወደ መድረክ እየወጡ ነው። በአፍሪቃ የኦንላይን ግብይት ቀጣይ የእድገት ርምጃ ወዴት ይሆን?…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ