June 9, 2024 – DW Amharic 

በሰሜን ጎጃም እና በምዕራብ ጎጃም ዞኖች የሚገኙ የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የዘንድሮውን ብሔራዊ ፈተና እንደማይወስዱ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ ተናገሩ። አካባቢዎቹ የመንግሥት ኃይሎች እና የፋኖ ታጣቂዎች የሚዋጉባቸው ናቸው። በክልሉ ከ350 ሺህ በላይ ተማሪዎች ለፈተና የሚቀጠመጡ ቢሆንም ዕድሉን ያላገኙ ብዙ ናቸው።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ