June 10, 2024 – DW Amharic

በትግራይ በጦርነቱ ምክንያት ወድመው የነበሩ እና ተቋርጠው የነበሩ አገልግሎቾች እየተመለሱ ነው። ትላንት በአክሱም የሚገኘው አፄ ዮሐንስ አራተኛ አውሮፕላን ማረፍያ ጥገና ተደርጎለት የመጀመሪ በረራ አስተናግዷል። ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ 4G የኢንተርኔት አገልግሎትም በትግራይ በይፋ አስጀምሯል። የመንገዶች ግንባታ እና ጥገና በትግራይ እየተካሄደ ነዉ።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ