June 14, 2024 – DW Amharic 

በምዕራብ ወለጋ ዞን ቆንዳላ ወረዳ ውስጥ ወባ በሽታ ስርጭት ከክረምት ወቅት መጀመር ጋር ተያይዞ መባባሱን ነዋሪዎች ዐስታወቁ፡፡ በወረዳው ጅንብላ ቱዋንቢ በተባለ አካባቢ በዚህ ሳምንት አራት ህጻናት በወባ በሽታ መሞታቸውን ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ