July 5, 2024 – DW Amharic 

ሱዳን መጠለያዎች እንደሚገኙት ከ30 ሺህ ገደማ የትግራዩ ጦርነት ተፈናቃዮች ከጦርነቱ በፊት በትግራይ ምዕራባዊ ዞን ራውያን አካባቢ ከልጆቻቸውጋር ይኖሩ የነበሩት እናት ወይዘሮ ጊቱ አለፈ፥ ከሕዳር 2013 ዓም ወዲህ ኑሮአቸው በሱዳን መጠልያ ነው። ሱዳን ወደ እርስ በርስ ግጭት በማምራትዋ በሺዎች የሚቆጠር ስደተኞች ለአደጋ መጋለጣቸውን ያነሳሉ።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ