በሺዎች የሚቆጠሩ የሶማሊላንድ ወታደሮች ወታደራዊ ሥልጠና ለመውሰድ ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸው የራስ ገዝ የሶማሊላንድ ምንግስታዊ ሚዲያ ዘገበ፡፡ በበርካታ አውቶብሶችና የደረቅ ጭነት ተሸከርካሪዎች ወደ ኢትዮጵያ ሲገቡ ያሳየው መንግስታዊ ሚዲያው፤ ለወታደራዊ ሥልጠና ወደ ኢትዮጵያ የሚጓዙ ናቸው ሲል አስታዉቋል።…
በሺዎች የሚቆጠሩ የሶማሊላንድ ወታደሮች ወታደራዊ ሥልጠና ለመውሰድ ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸው የራስ ገዝ የሶማሊላንድ ምንግስታዊ ሚዲያ ዘገበ፡፡ በበርካታ አውቶብሶችና የደረቅ ጭነት ተሸከርካሪዎች ወደ ኢትዮጵያ ሲገቡ ያሳየው መንግስታዊ ሚዲያው፤ ለወታደራዊ ሥልጠና ወደ ኢትዮጵያ የሚጓዙ ናቸው ሲል አስታዉቋል።…