ለሳምንታት በሕዝብ ተቃውሞ ስትናጥ የከረመችው ኬንያ ፕሬዚደንት ዊሊያም ሩቶ፦ በአብዛኛው የሀገራቸው ወጣቶችን አደባባይ ካስወጣው አመጽ እና ተቃውሞ ጀርባ የውጭ ኃይላት እጅ አለበት ሲሉ ከሰሞኑ ከስሰዋል ።ፕሬዚደንቱ ከተቃውሞው ጀርባ እጃቸው አለበት ያሏቸው ኃይላት የየትኞቹ ሃገራት እንደሆኑ ግን በቀጥታ አልተናገሩም ።…
ለሳምንታት በሕዝብ ተቃውሞ ስትናጥ የከረመችው ኬንያ ፕሬዚደንት ዊሊያም ሩቶ፦ በአብዛኛው የሀገራቸው ወጣቶችን አደባባይ ካስወጣው አመጽ እና ተቃውሞ ጀርባ የውጭ ኃይላት እጅ አለበት ሲሉ ከሰሞኑ ከስሰዋል ።ፕሬዚደንቱ ከተቃውሞው ጀርባ እጃቸው አለበት ያሏቸው ኃይላት የየትኞቹ ሃገራት እንደሆኑ ግን በቀጥታ አልተናገሩም ።…