July 14, 2024 – Konjit Sitotaw 

ትላንት ምሽት በተካሄደ የኢንተርኔት የመመለስ ስራ ለበርካታ ወራት ኢንተርኔት ተቋርጦባቸው የነበሩ ከተሞች የኢንተርኔት አገልግሎት ማግኛታቸው ተሰምቷል።

ከሁነኛ ምንጭ በተገኘ መረጃ ኢንተርኔት ተቋርጦ በነበረባቸው 19 ከተሞች አገልግሎት ተመልሷል ተብሏል።

የትኞቹ ከተሞች ናቸው ?
– ባህር ዳር
– ጎንደር
– ደሴ
– ኮምቦልቻ
– ወልዲያ
– ሰቆጣ
– ደብረ ብርሃን
– ደብረ ማርቆስ
– ደብረ ታቦር
– ፍኖተ ሰላም
– ገንደውሃ
– ከሚሴ
– ጋሸና
– ቡሬ
– ባቲ
– ደጀን
– ደባርቅ
– ኢንጅባራ
– ሁመራ ናቸው።

በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ነዋሪዎችን ስለ ተለቀቀው የኢንተርኔት አገልግሎት በተመለከተ ጠይቀናቸው ፍጥነቱ ያን ያህል እንደሆነ እንዲሁም መጨናነቅም እንደሚታይ ነገር ግን እንደተለቀቀ አመልክተዋል።